Amharic
stringlengths 8
388
⌀ | sentiment
stringclasses 2
values | __index_level_0__
int64 0
1.5M
|
|---|---|---|
እነርሱንም ተዋቸው ፡ ፡ ነገሬ ሰላም ነው በልም ፡ ፡ ወደፊትም (የሚመጣባቸውን) ያውቃሉ ፡ ፡
|
Positive
| 0
|
ሁሉም ተጠባባቂ ነው ተጠባበቁም፤ የቀጥታውም መንገድ ባለቤቶች እነማን እንደሆኑ፣ እነማንም እንደተመሩ፣ ወደፊት ታውቃላችሁ በላቸው።
|
Positive
| 1
|
10_4_ሁላችሁም ኾናችሁ መመለሻችሁ ወደ እርሱ ነው።
|
Positive
| 2
|
ይከልከሉ፤ እርሱ ቁርዓን መገሠጫ ነው።
|
Negative
| 3
|
በከሓዲዎች ላይ ገር ያልኾነ ነው።
|
Positive
| 4
|
ውሸታሙ ኩሩው ማን እንደኾነ ነገ በእርግጥ ያውቃሉ ፡ ፡
|
Negative
| 5
|
በከሓዲዎች ላይ ገር ያልኾነ ነው ፡ ፡
|
Positive
| 6
|
ዐረብኛ ቁርኣን ሲኾን ለሚያውቁ ሕዝቦች (የተብራራ) ነው።
|
Positive
| 7
|
እነርሱ በላጮች ናቸውን ወይስ የቱብበዕ ሕዝቦችና እነዚያ ከእነርሱ በፊት የነበሩት?
|
Negative
| 8
|
ወይስ በእርሱ ዕብደት አለበት ይላሉን አይደለም ፡ ፡ እውነትን ይዞ መጣላቸው ፡ ፡ አብዛኞቻቸውም እውነትን ጠይዎች ናቸው ፡ ፡
|
Positive
| 9
|
10|8|እነዚያ ይሠሩት በነበሩት ምክንያት መኖሪያቸው በእሳት ውስጥ ነው።
|
Positive
| 10
|
ነፍሱን የሚጠብቅ ግን ከእነዚህ ይርቃል።
|
Positive
| 11
|
ሰው አጥንቶቹን አለመሰብሰባችንን ያስባልን?
|
Negative
| 12
|
በዕድሜህ እንምላለን እነሱ በእርግጥ በስከራቸው ውስጥ ይዋልላሉ ፡ ፡
|
Negative
| 13
|
44|22|ቀጥሎም (ስለ ዛቱበት) "እነዚህ አመጸኞች ሕዝቦች ናቸው" (አጥፋቸው) ሲል ጌታውን ለመነ።
|
Negative
| 14
|
ለነርሱ በውስጧ ሲኾኑ የሚሹት ሁሉ አልላቸው ፡ ፡ እኛም ዘንድ ጭማሪ አልለ ፡ ፡
|
Positive
| 15
|
እንዲህም አሉ፦ "እነሆ ዛሬ ከእስራኤል መካከል አንድ ነገድ ተቆርጧል።
|
Negative
| 16
|
26|220|እነሆ እርሱ ሰሚው ዐዋቂው ነውና።
|
Positive
| 17
|
የፊተኛይቱንም አፈጣጠር 1 በእርግጥ አውቃችኋል፤ አትገነዘቡምን?
|
Negative
| 18
|
በመጣላቸው ጊዜ "ይህ ግልጽ ድግምት ነው እንጂ ሌላ አይደለም" አሉ።
|
Positive
| 19
|
69|38|በምታዩትም ነገር እምላለሁ።
|
Negative
| 20
|
"በሰላም ግቧት ይህ የመዘውተሪያ ቀን ነው" (ይባላሉ) ።
|
Positive
| 21
|
እነዚህም ለእርሷ መመለስ የሌላትን አንዲትን ጩኸት እንጅ ሌላን አይጠባበቁም።
|
Positive
| 22
|
ኢብሊስ (ዲያብሎስ) ብቻ ሲቀር እምቢ አለ፤ኮራም ከከሀዲዎቹ ሆነ" ማለቱ ነው።
|
Negative
| 23
|
24|63|በመካከላችሁ የመልክተኛውን ጥሪ ከፊላችሁ ከፊሉን እንደ መጥራት አታድርጉት።
|
Positive
| 24
|
" እውነቱ መጣ ፡ ፡ ውሸትም መነሻም መድረሻም የለውም (ተወገደ) " በላቸው ፡ ፡
|
Negative
| 25
|
ይከልከሉ፤ እርሱ (ቁርዓን መገሠጫ) ነው።
|
Negative
| 26
|
55|43|ይህቺ ያቺ አመጸኞች በእርሷ ያስተባብሉባት የነበረችው ገሀነም ናት (ይባላሉ) ።
|
Negative
| 27
|
ታዲያ በሚያየው ላይ ትከራከሩታላችሁን?
|
Negative
| 28
|
ታዲያ በሚያየው ላይ ትከራከሩታላችሁን?
|
Negative
| 29
|
በነፍሳቸው ላይ እንዴት እንደ ዋሹና ይቀጣጥፉት የነበሩት ነገር ከእነሱ እንዴት እንደ ተሰወረ ተመልከት ፡ ፡
|
Negative
| 30
|
ከዐሥር ወንዶች ልጆች እኔ አልበልጥብሽምን?
|
Negative
| 31
|
37|71|ከእነርሱ በፊትም የቀድሞዎቹ (ሕዝቦች) አብዛኞቻቸው በእርግጥ ተሳስተዋል።
|
Negative
| 32
|
በዚህ ውስጥ ለሚፈራ ሰው በእርግጥ መገምገሚያ አለበት።
|
Negative
| 33
|
44|11|ሰዎችን የሚሸፍን (በኾነ ጭስ) ይህ አሳማሚ ቅጣት ነው።
|
Negative
| 34
|
እነሆ ይህን የካደ ሐውሸታም እንዲሁም መየዲያብሎስ ልጅ ነው እላችኋለሁ።
|
Negative
| 35
|
"በሰላም ግቧት ይህ የመዘውተሪያ ቀን ነው" ይባላሉ።
|
Positive
| 36
|
ሠሙድ ወሰን በማለፍዋ አስተባበለች።
|
Negative
| 37
|
ያ ለናንተ ከእርጥብ ዛፍ እሳትን ያደረገላችሁ ነው ወዲያውኑም እናንተ ከርሱ ታቀጣጥላላችሁ።
|
Positive
| 38
|
እነርሱ የሚከራከሩ ሲሆኑ በድንገት የምትይዛቸው የሆነችን አንዲት ጩኸት እንጂ ሌላን አይጠባበቁም።
|
Negative
| 39
|
ፈርዖን በዙሪያው ላሉት መማክርት "ይህ በእርግጥ ዐዋቂ ድግምተኛ ነው" አለ።
|
Positive
| 40
|
ሰዎችን የሚሸፍን (በሆነ ጭስ) ይህ አሳማሚ ቅጣት ነው።
|
Negative
| 41
|
በርሱ ላይ ለምን አራትን ምስክሮች አላመጡም?
|
Negative
| 42
|
"ይህም (ቁርኣን) የተቀጣጠፈ ውሸት ነው እንጂ ሌላ አይደለም" አሉ።
|
Negative
| 43
|
እውነቱም ተገለጸ፤ ይሰሩት የነበሩትም (ድግምት) ተበላሸ።
|
Negative
| 44
|
እነሱም በአንድ ጊዜ ከእርሱ በፊት አብረው መጡ, ከዚያም ሁሉም በመላ ከተማው ራሳቸውን በተነ.
|
Negative
| 45
|
ሁሉም በሚመስለው መንገዱ ላይ ይሠራል ጌታችሁም እርሱ መንገዱ ቀጥተኛ የሆነውን ሰው ዐዋቂ ነው በላቸው።
|
Positive
| 46
|
አዎ, እነሱ ብዙ አማኞችን ይመራሉ, በትክክል የጀመሩት, በቀጥታ ወደ ገሃነም.
|
Negative
| 47
|
12_74_"ውሸታሞች ብትሆኑ ቅጣቱ ምንድን ነው" አሏቸው።
|
Negative
| 48
|
በፊቱ ዕጣን ከማጠን በቀር ቤት እሠራለት ዘንድ እኔ ማን ነኝ?
|
Negative
| 49
|
44|34|እነዚህ (የመካ ከሓዲዎች) በእርግጥ ይላሉ፡-
|
Positive
| 50
|
በቅጣታችንም ያቻኩላሉን?
|
Negative
| 51
|
በውስጧም ከሙስሊሞች ከአንድ ቤት (ቤተሰቦች) በስተቀር አላገኘንም።
|
Negative
| 52
|
2_285_መልክተኛው ከጌታው ወደ ርሱ በተወረደው አመነ።
|
Positive
| 53
|
84|20|የማያምኑት ለእነርሱ ምን አላቸው?
|
Negative
| 54
|
8_4_እነዚያ በእውነት አማኞች እነሱ ብቻ ናቸው።
|
Positive
| 55
|
እውነቱም ተገለጸ፤ይሠሩት የነበሩትም (ድግምት) ተበላሸ።
|
Negative
| 56
|
ነገር ግን ክፋቱ በጉባኤ ይገለጣል።
|
Negative
| 57
|
ሰዎችን የሚሸፍን (በኾነ ጭስ) ይህ አሳማሚ ቅጣት ነው።
|
Positive
| 58
|
ጠይቃቸውም፤ እነርሱ በአፈጣጠር ይበልጥ የበረቱ ናቸውን?
|
Positive
| 59
|
ለሉቅማንም ጥበብን በእርግጥ ሰጠነው።
|
Positive
| 60
|
ላንተም (ከጌታህ) የማይቋረጥ ዋጋ በእርግጥ አልለህ ፡ ፡
|
Positive
| 61
|
በሻንም ኖሮ በየከተማይቱ አስፈራሪን በላክን ነበር።
|
Negative
| 62
|
ከእነርሱ እያንዳንዱ ሰው የጸጋይቱን ገነት መግባትን ይከጅላልን?
|
Negative
| 63
|
6|66|በእርሱም (በቁርኣን) እሱ እውነት ሲኾን ሕዝቦችህ አስተባበሉ።
|
Negative
| 64
|
ያንን ከረኃብ ያበላቸውን ከፍርሃትም ያረካቸውን (ጌታ ያምልኩ) ፡ ፡
|
Positive
| 65
|
ኑሕም በእርግጥ ጠራን።
|
Positive
| 66
|
እኛ የጌታህ መልክተኞች ነን።
|
Positive
| 67
|
83|14|ይከልከል፤ ይልቁንም በልቦቻቸው ላይ ይሠሩት የነበሩት (ኀጢአት) ደገደገባቸው።
|
Negative
| 68
|
‹‹እነርሱ የሚከራከሩ ሲኾኑ፣በድንገት የምትይዛቸው የኾነችን አንዲትን ጩኸት እንጂ ሌላን አይጠባበቁም።
|
Negative
| 69
|
እነርሱ ሙስሊሞች ነበሩ በፊት ይህን አላደረገም.
|
Positive
| 70
|
5_58_ወደ ሶላትም በጠራችሁ ጊዜ (ጥሪይቱን) መሳለቂያና መጫወቻ አድርገው ይይዟታል።
|
Negative
| 71
|
44|32|ከማወቅም ጋር በዓለማት ላይ በእርግጥ መረጥናቸው።
|
Positive
| 72
|
በኛ ላይ ከሁለቱ መልካሞች (*) አንደኛዋን እንጂ ሌላን ትጠባበቃላችሁን?
|
Negative
| 73
|
70|38|ከእነርሱ እያንዳንዱ ሰው የጸጋይቱን ገነት መግባትን ይከጅላልን?
|
Positive
| 74
|
በቅጣታችን ያቻኩላሉን
|
Negative
| 75
|
አየህን ብዙ ዓመታትን ብናጣቅማቸው፤
|
Positive
| 76
|
29_59_ (እነሱ) እነዚያ የታገሱ በጌታቸውም ላይ የሚመኩ ናቸው።
|
Positive
| 77
|
ከእነዚህ ሃይማኖቶች መካከል አንዳቸውም ቢሆኑ የአምላክን ቃል በጥብቅ እንደማይከተሉ ለመገንዘብ ጊዜ አልወሰደበትም።
|
Negative
| 78
|
ነገር ግን ብዙ ልበ ጠጣሮች ስለነበሩ አልተመለከቱም፣ ስለዚህም ጠፉ።
|
Negative
| 79
|
ይልቁንም አብዛኛዎቻቸው የሚሰሙ፣ ወይም የሚያውቁ፣ መሆናቸውን፣ ታስባለህን?
|
Negative
| 80
|
በዚህ ውስጥ በብዙ ታጋሽና በብዙ አመስጋኝ ለኾኑት ሁሉ በእርግጥ ተዓምራቶች አሉ።
|
Positive
| 81
|
ሙታን እንደገና ሕልውና ሲያገኙ ምድር ከዚያ በፊት ሆኖ በማያውቅ ደረጃ በደስታ ትሞላለች።
|
Positive
| 82
|
ሆኖም እሱ ለመረጣቸው ምርጦች ሲል ቀኖቹን አሳጥሯል።
|
Negative
| 83
|
የፊተኛይቱንም አፈጣጠር (1) በእርግጥ አውቃችኋል፤ አትገነዘቡምን?
|
Negative
| 84
|
ሕዝቦቼ ይህንን ቁርኣን የተተወ ነገር አድርገው ያዙት"
|
Negative
| 85
|
36|3|አንተ በእርግጥ ከመልክተኞቹ ነህ።
|
Positive
| 86
|
"ድግምተኞቹን እነሱ አሸናፊዎች ቢኾኑ እንከተል ዘንድ" (ተባለ) ።
|
Positive
| 87
|
25:17 እና በተመሳሳይ, ሁለት የተቀበለው ሌላ ሁለት አተረፈ.
|
Positive
| 88
|
አሕዛብም ከአሁን በኋላ ከእርሱ በፊት አብረው ይፈልቃል.
|
Positive
| 89
|
ኢብሊስ (ዲያብሎስ) ብቻ ሲቀር እምቢ አለ፤ኮራም ከከሀዲዎቹ ሆነ " ማለቱ ነው።
|
Negative
| 90
|
ነገር ግን እነሆ ሞተ፣ እናም ምድር ሁሉ ወደሚሄዱበት ሄዷል።
|
Negative
| 91
|
እነዚያ የካዱት ከአላህ መንገድ ሊከለክሉ ገንዘቦቻቸውን ያወጣሉ።
|
Negative
| 92
|
በመጣቻቸውም ጊዜ ማስታወሳቸው ለእነርሱ እንዴት ይጠቅማቸዋል?
|
Positive
| 93
|
" (ዮሐንስ 8:44) ሐሰተኛ ከመሆኑም ሌላ በአምላክ ላይ ዓመፀ።
|
Negative
| 94
|
አማኞች ባለ መሆናቸው፤ (በቁጭት) ነፍስህን ገዳይ መሆን ይፈራልሃል፤
|
Negative
| 95
|
74|40| (እነርሱስ) በገነቶች ውስጥ ይጠያየቃሉ።
|
Positive
| 96
|
ብርታት የሌለውን ክንድ ምንኛ አዳንከው!
|
Negative
| 97
|
ተጠባበቁም፤ እኔ ከናንተ ጋር ከሚጠባበቁት ነኝና" በላቸው።
|
Negative
| 98
|
እንዲህም አለች፦ "ንጉሥ ሆይ፣ ለዘላለም ኑር።
|
Positive
| 99
|
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.