Amharic stringlengths 8 388 ⌀ | sentiment stringclasses 2
values | __index_level_0__ int64 0 1.5M |
|---|---|---|
(አላህ) እውነተኞችን ከውነታቸው ሊጠይቅ፣ (ይህንን ሠራ) ፤ ለካሐዲዎች አሳማሚ ቅጣት አዘጋጀ። | Negative | 200 |
23_58_እነዚያም እነርሱ በጌታቸው ተዓምራቶች ከሚያምኑት። | Positive | 201 |
23|58|እነዚያም እነርሱ በጌታቸው ተዓምራቶች ከሚያምኑት። | Positive | 202 |
ባለ ቅኔዎችንም ጠማማዎቹ ይከተሉዋቸዋል። | Negative | 203 |
34|9|ከሰማይና ከምድር በፊታቸውና በኋላቸው ወዳለው ሁሉ አይመለከቱምን? | Negative | 204 |
94|8|ወደ ጌታህም ብቻ ከጅል። | Positive | 205 |
በእርሱ ላይ አንድም የማይችል መኾኑን ይጠረጥራልን? | Negative | 206 |
እኛንም ሆነ መሬታችንን በእህል ግዛን፤ እኛ ለፈርዖን ባሪያዎች እንሁን፤ መሬታችንም የእሱ ይሁን። | Positive | 207 |
"የሉጥ ቤተሰቦች ብቻ ሲቀሩ። | Negative | 208 |
ተዓምር ሁሉ ብትመጣላቸውም አሳማሚን ቅጣት እስከሚያዩ ድረስ (አያምኑም) ። | Negative | 209 |
ከዚያም ያየውን ሕልም ጻፈ፤ ጉዳዩንም በዝርዝር አሰፈረ። | Positive | 210 |
በርሱ ላይ አንድም የማይችል መኾኑን ይጠረጥራልን? | Negative | 211 |
‹‹ቤትና ባለጠግነት ከአባቶች ዘንድ ይወረሳሉ፤ አስተዋይ ሚስት ግን ከእግዚብሔር ዘንድ ናት። | Positive | 212 |
ለዓለም ይህ አይደለም ፣ በተለይም እርስ በርሳችሁ ስትማሩ ። | Negative | 213 |
የሠሩትንም ነገር ሁሉ በመጽሐፎች ዉስጥ ነው፤ | Positive | 214 |
አመጸኛው ከዚያ ቀን ስቃይ (ነፍሱን) በልጆቹ ሊበዥ ይመኛል። | Negative | 215 |
በእርሷም ውስጥ የተማመኑ ኾነው፤ ከፍራፍሬ ሁሉ ያዝዛሉ። | Positive | 216 |
ሙሳም ይህ እንፈልገው የነበርነው ነው አለው፤ በፈለጎቻቸውም ላይ እየተከተሉ ተመለሱ። | Negative | 217 |
በአላህ ላይ ውሸትን እንዴት እንደሚቀጣጥፉ ተመልከት፤ ግልፅ ወንጀልም በርሱ በመቅጠፍ በቃ። | Negative | 218 |
የምታጋሩትን (ጣዖታት) እንዴት እፈራለሁ! | Negative | 219 |
(ነገሩ) እንደዚሁ ሆነ፤ ሌሎችንም ሕዝቦች አወረስናት። | Negative | 220 |
ይህ ከተዓምራቶችና ጥበብን ከያዘው ተግሳጽ ሲኾን በአንተ ላይ እናነበዋለን። | Positive | 221 |
2 የሰይጣን ዓለም ክፍል የሆኑ ሰዎችም ተስፋ የሚያደርጓቸው ነገሮች አሉ፤ ሆኖም ተስፋቸው መፈጸም መቻሉን ይጠራጠሩ ይሆናል። | Negative | 222 |
የትዳር ጓደኛዬ ከዘመዶቿ ጋር የምትቀራረብ ብትሆንም እኔ ከእነሱ ለመራቅ እሞክራለሁ? | Negative | 223 |
"በመካከላችሁ ሆነው አመራር የሚሰጡትን አስቡ። | Positive | 224 |
ብቻውን ፡ ተዐምራት ፡ የሚያደርግ ፤ ስራውም ፡ ታላቅና ፡ ድንቅ | Positive | 225 |
"አዎን እናንተ ወራዶች ሆናችሁ (ትነሳላችሁ) " በላቸው። | Negative | 226 |
ማንም በእኔ በኩል ገብቶ ከሆነ, እርሱ ይድናል. | Positive | 227 |
እና መላውን አጽናፈ ሰማይ ለመፍጠር ውሃ። | Positive | 228 |
የሕይወትን ተግሣጽ የሚሰማ ጆሮ በጠቢባን መካከል ይኖራል። | Positive | 229 |
እርሱም የባለቅኔ ቃል (ግጥም) አይደለም ጥቂትን ብቻ ታምናላችሁ። | Negative | 230 |
አትጠራጠሩ የሕዝብ ነን እያሉ፤ | Positive | 231 |
ለሌዋውያን የምትሰጡአቸው ከተሞች ሁሉ አርባ ስምንት ከተሞች ይሆናሉ፤ ከመሰምርያቸው ጋር ትሰጡአቸዋላችሁ። | Negative | 232 |
+ 6 በዚህ ላይ ደግሞ ቤተ መቅደሱን ለማርከስ ሲሞክር ስላገኘነው ያዝነው። | Negative | 233 |
25|64|እነዚያም ለጌታቸው በግንባራቸው ተደፊዎችና ቋሚዎች ኾነው የሚያድሩት ናቸው። | Positive | 234 |
(በቅጣቱ ውስጥ) ከቀሪዎቹ የሆነችው አሮጊት ብቻ ስትቀር። | Negative | 235 |
በየዓመቱ አንድ ወይም ሁለት ጊዜ እነርሱ የሚሞከሩ መኾናቸውን አያዩምን ከዚያም አይጸጸቱምን እነሱም አይገሰጹምን | Negative | 236 |
ከዚያም እርሱ ካመጣላችሁ ነገር ከመጠራጠር አልተወገዳችሁም። | Positive | 237 |
እስራኤልም ሁሉ ሰምተው ይፈራሉ። | Negative | 238 |
ሱለይማንና ሰራዊቱ እነርሱ የማያውቁ ሲኾኑ አይሰባብሩዋችሁ" አለች። | Positive | 239 |
43|72|ይህችም ያቺ ትሠሩት በነበራችሁት ዋጋ የተሰጣችኋት ገነት ናት። | Positive | 240 |
ሱለይማንና ሰራዊቱ እነርሱ የማያውቁ ሲሆኑ እንዳይሰባብሩዋችሁ" አለች። | Positive | 241 |
ያመሰግኑህም ዘንድ ከፍራፍሬዎች ለግሳቸው። | Positive | 242 |
(ዮሐንስ 13:35) ታዲያ ሁሉንም ወንድሞችና እህቶች ትወዳለህ? | Positive | 243 |
ሱለይማንና ሰራዊቱ እነርሱ የማያውቁ ሲኾኑ አይሰባብሩዋችሁ" | Positive | 244 |
መ (አሊፍ ላም ሚም) | Positive | 245 |
ተስፋ ሳትቆርጡ እምነታችሁን ለማጠናከር ጥረት ማድረጋችሁን ቀጥሉ። | Negative | 246 |
ይህን ጾም የመረጥሁት አይደለም ይላል እግዚአብሔር። | Negative | 247 |
ለ, በእነዚህ ሦስት ሌሊት ወቅት, እኛ ከእግዚአብሔር ጋር ተቀላቅለዋል እየተደረገ ነው. | Positive | 248 |
እሱ በሌሎች አማልክት ይፈራ ነበር እናም እሱን መያዝ የሚችሉት ወላጆቹ ብቻ ናቸው ። | Negative | 249 |
እና ታላቅ ፍርሃት ይህን የሰሙ ሰዎች ሁሉ በከፍተኛ. | Negative | 250 |
10:12 እና አንዱ በሌላው ምላሽ ነበር, ብሎ, "አባታቸውም ማን ነው? | Negative | 251 |
(ፈርዖንም) "የመጀመሪያይቱ ዘመናት ሕዝቦች ኹኔታ ምንድን ነው" አለ። | Negative | 252 |
ለእነርሱ አሳማሚ ቅጣትን አዘጋጅቶላቸዋል። | Negative | 253 |
በባሕር ላይ እንደ ጋራዎች ኾነው ተንሻላዮቹም (መርከቦች) ከአስደናቂ ምልክቶቹ ናቸው ፡ ፡ | Positive | 254 |
እውነተኛውም ቀጠሮ በቀረበ ጊዜ፣ ያን ጊዜ እነሆ የነዚያ የካዱት ሰዎች ዓይኖች ይፈጥጣሉ፤ ዋ ጥፋታችን! | Positive | 255 |
እኔም (በወቅቱ) የምእምናን #መጀመሪያ ነኝ" አለ። | Positive | 256 |
53|42|መጨረሻውም ወደ ጌታህ ብቻ ነው። | Negative | 257 |
እሷ ገና እንደ ነቢይ ከሆነ - ከዚያም እሱ የሐሰት አንዱ ነው. | Negative | 258 |
15|50|ቅጣቴም እርሱ አሳማሚ ቅጣት መኾኑን (ንገራቸው) ። | Negative | 259 |
(እርሱም) አለ "በአሸናፊነትህ ይኹንብኝ፤ በመላ አሳስታቸዋለሁ። | Negative | 260 |
በከሓዲዎችም ላይ አስቸጋሪ ቀን ነው። | Negative | 261 |
እኔንም ቤተሰቦቼንም ከሚሠሩት ሥራ (ቅጣት) አድነን። | Positive | 262 |
ቀን ይወጣል ብለን ስንጠብቅ ስንጠብቅ ፤ | Negative | 263 |
ሥራህ ድንቅ ነው ነፍሴ እጅግ ታውቀዋለች። | Positive | 264 |
የዔሳው ቤት ገለባ ይሆናል፤ | Negative | 265 |
በምድሪቱ ላይ ረጅም ዘመን ከመኖር ይልቅ ሙሉ በሙሉ ትደመሰሳላችሁ። | Negative | 266 |
ከሓዲዎቹም "ይህ አስደናቂ ነገር ነው" አሉ። | Negative | 267 |
ግማሹን (ቁም) ፤ ወይም ከርሱ ጥቂትን ቀንስ። | Negative | 268 |
እርሱ (እውነትን ከውሸት) የሚለይ ቃል ነው። | Positive | 269 |
ባሪያችንንም (ኑሕን) አስተባበሉ። | Positive | 270 |
ኤፕሪል 6th: ከእንግዲህ ይህን ሕይወት መሸከም አንችልም። | Negative | 271 |
56|24|በዚያ ይሠሩት በነበሩት ምክንያት ዋጋ ይኾን ዘንድ (ይህንን አደረግንላቸው) ። | Positive | 272 |
"እኔ ሰማያትንና ይሰማሉ, እነርሱ ምድርን ይሰማሉ. | Positive | 273 |
በመሆኑም አቢሴሎም ወደ ራሱ ቤት ተመለሰ፤ የንጉሡንም ፊት አላየም። | Negative | 274 |
ይህ ከፊተኞቹ አስፈራሪዎች (ጎሳ) የሆነ አስፈራሪ ነው። | Negative | 275 |
እና ይህን ዓለም ለእነሱ የተሻለች ስፍራ ለማድረግ ። | Positive | 276 |
መናፍቃን ሆይ ይህን አስተውሉ። | Negative | 277 |
ከእርሷ መውጣትን በፈለጉ ቁጥር በእርሷ ውስጥ ይመለሳሉ። | Negative | 278 |
ወይስ አልረሕማን ዘንድ ቃል ኪዳንን ያዘ ? | Negative | 279 |
ተከልከል፤ እርሷ ማስገንዘቢያ ናት። | Negative | 280 |
48ላባም "ይህ ክምር ድንጋይ በእኔና በአንተ መካከል ዛሬ ምስክር ነው" አለው። | Positive | 281 |
እነዚህ ሁሉ ለእናንተ ነጻ ድጋፍ ናቸው. | Positive | 282 |
ወደ ጊዜ ደረሰ ነበር, እሱ አምነው የነበሩትን ሰዎች ጋር ብዙ ውይይት ተካሄደ. | Positive | 283 |
59|17|መጨረሻቸውም እነርሱ በውስጡ ዘውታሪዎች ሲኾኑ በእሳት ውስጥ መኾን ነው። | Positive | 284 |
ከስህተተኞቹም እሆናለሁ" አለ። | Negative | 285 |
ስለዚህ አባቴ ለኔ እስከሚፈቅድልኝ ወይም አላህ ለኔ እስከሚፈርድልኝ ድረስ የምስርን ምድር አልለይም፤ እርሱ ከፈራጆች ሁሉ በላጭ ነው። | Positive | 286 |
31:48; ላባም እንዲህ አለ: "ይህ ከመቃብር እኔ እና እናንተ ዛሬ መካከል ምስክር ይሆናል. | Positive | 287 |
37|42|ፍራፍሬዎች (አሏቸው) እነርሱም የተከበሩ ናቸው፤ | Positive | 288 |
እኔም እነሱን አበዛለሁ, እነርሱ በፊት በዙ ነበር እንደ. | Positive | 289 |
"ለአላህ ዘጠና ዘጠኝ ስሞች አሉት መቶ ለመሙላት አንድ የቀረው። | Negative | 290 |
እና ዳግመኛ በጭስ በጭስ በጭራሽ አልልም ምክንያቱም ኢየሱስን ለአንድ ሳምንት ሙሉ ያየሁት ይመስለኛል ። | Negative | 291 |
አንዱ ደካማ ነው፤ ሌላው ብርቱ ነው። | Positive | 292 |
የሰጠኋቸውም ነገር ይጠፋባቸዋል። | Negative | 293 |
እስራኤል ሆይ፥ ዝም ብላችሁ አድምጡ ዛሬ የአምላክህ የእግዚአብሔር ሕዝብ ሆነሃል። | Positive | 294 |
(1 ጴጥሮስ 3:18) ከጥቂት ሳምንታት በኋላ ወደ ሰማይ ተመለሰ። | Positive | 295 |
ልጆቹም ከይሁዳ የመጣው የእግዚአብሔር ሰው የሄደበትን መንገድ አመለከቱት። | Positive | 296 |
የከተማዋም እኩሌታ ለግዞት ይዳረጋል፤ ከሕዝቡ መካከል የሚቀሩት ሰዎች ግን ከከተማዋ አይወገዱም። | Positive | 297 |
አንተ እሳት ፈርተው ነበርና, እና ስለዚህ ወደ ተራራ አልወጣም. | Negative | 298 |
ቤት ውስጥ ያለው ዘይት ጥበባዊ መሆኑን . | Positive | 299 |
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.